የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች ልማት ባንክን አማረሩ
Your browser doesn’t support HTML5
የጋምቤላ እርሻ ባለሐብቶች የሕብረት ሥራ ማኅበር በማንነታችን ላይ ጫና በመፍጠር እና ከልማት ባንክ ይሠጠን የነበረው ብድር በመቆሙ ምክንያት ትልቅ ችግር ደርሶብናል ሲሉ አቤቱታ አቅርበዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5