አዲሱ የጋና ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ በሚቀጠለው ወር ሥልጣን ይረከባሉ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ሳምንት ጋና ውስጥ በተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ያሸነፉት ናና አኩፎ አዶ በሚቀጥለው ወር ቃለ መሃላ ፈፅመው መንበረ ሥልጣን ይረከባሉ።