ድምጽ አዲሱ የጋና ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ በሚቀጠለው ወር ሥልጣን ይረከባሉ ዲሴምበር 12, 2016 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 ባለፈው ሳምንት ጋና ውስጥ በተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ያሸነፉት ናና አኩፎ አዶ በሚቀጥለው ወር ቃለ መሃላ ፈፅመው መንበረ ሥልጣን ይረከባሉ።