አዲሱ የጋና ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ በሚቀጠለው ወር ሥልጣን ይረከባሉ
Your browser doesn’t support HTML5
ባለፈው ሳምንት ጋና ውስጥ በተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ያሸነፉት ናና አኩፎ አዶ በሚቀጥለው ወር ቃለ መሃላ ፈፅመው መንበረ ሥልጣን ይረከባሉ።
Your browser doesn’t support HTML5