ድምጽ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር በፖለቲካ አመለካከታቸው የታሠሩ እንዲፈቱ የትዊተር ዘመቻ ጀመሩ ዲሴምበር 12, 2016 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 በተባባሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይርድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር በፖለቲካ አመለካከታቸው ምክንያት በሰባት ሀገሮች ታሰረው የሚገኙ ሰዎች እንዲፈቱ በመጠየቅ ዘመቻ ጀምረዋል፡፡