የተመስገን ደሣለኝ ቤተሰቦች እሥር ቤት እንዳጡት ይናገራሉ

Your browser doesn’t support HTML5

የእሥራት ፍርዱን እየፈፀመ ያለው የፍትሕ ጋዜጣና የፋክት መፅሔት አዘጋጅና አሣታሚ ተመስገን ደሣለኝ የት እንደሚገኝ ቤተሰቦቹ ማግኘት አለመቻላቸውን ገልፀዋል፡፡