'የመናገር መብት ሊከበር ይገባል'በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

“ሰዎች በሚሉት ጋር ላትስማማ ትችላለህ፤ ማለት የሚፈልጉትን ነገር የማለት መብታቸውን ግን ልታከብር ይገባል” በኢትዮጵያ የአሜካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት ናቸው ይህንን ያሉት።