ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ አስተዳደራቸው ሽብርተኛነትን ተዋግቷል ሲሉ አወደሱ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስሱ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ፣ በዛሬው ዕለት አስተዳደራቸው ሽብርተኛነትን በመዋጋት እረገድ ያደረገውን አስተዋጽዖ በማወደስ ተናገሩ።