ዩናይትድ ስቴትስ የጉዞ ማስጠንቀቂያውን አራዘመች

Your browser doesn’t support HTML5

ዩናይትድ ስቴትስ ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ላሰቡ አሜሪካውያን ዜጎቿ ቀደም ሲል አውጥታው የነበረውን የጉዞ ማስጠንቀቂያ አራዝማለች፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት “መሬት ላይ ያለው ሁኔታ ተሻሽሏል"ብሏል።