የኦፌኮ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ወለው የነበሩ ወጣቶች ተለቀቁ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ መሪ ከዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር ባለፈው ሳምንት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው የነበሩት ወጣቶች ትላንት ማምሻውን መለቀቃቸው ተነገረ።