አጭር ድምጽ የኦፌኮ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ወለው የነበሩ ወጣቶች ተለቀቁ ዲሴምበር 07, 2016 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ መሪ ከዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር ባለፈው ሳምንት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው የነበሩት ወጣቶች ትላንት ማምሻውን መለቀቃቸው ተነገረ።