ድምጽ የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ተቀጠረ ዲሴምበር 06, 2016 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኢንተርኔት አምደኞቹ በሶልያና ሽመልስና በአቃቤ ህግ መካከል ባለው ክርክር ውሣኔ ለማሰማት የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዛሬም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።