ለዶ/ር መረራ መታሠር የፖለቲካ መፍትኄ እንዲሰጥ ተጠየቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የዶ/ር መረራ ጉዲናን መታሠር በተመለከተ የተሻለው አማራጭ ፖለቲካዊ መፍትሔ መሆኑን የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎችና የቀድሞ የፓርላማ አባላት አሳስበዋል።