ለዶ/ር መረራ መታሠር የፖለቲካ መፍትኄ እንዲሰጥ ተጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የዶ/ር መረራ ጉዲናን መታሠር በተመለከተ የተሻለው አማራጭ ፖለቲካዊ መፍትሔ መሆኑን የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎችና የቀድሞ የፓርላማ አባላት አሳስበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5