“ተሰደን ጫካ ከገባን አምስት ወር አስቆጥረናል” ያሉ በኮንሶ በሕዝብ እንደተመረጡ የሚናገሩ የኮሚቴ አባላት ናቸው

Your browser doesn’t support HTML5

በኮንሶ የሕዝብ ጥያቄን ለማስመለስ በመነሳታቸው ተሰደው ጫካ ከገቡ አምስት ወር እንዳለፋቸው በሕዝብ እንደተመረጡ የሚናገሩ የኮሚቴ አባላት ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።