ኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ለፊደል ካስትሮ የስንብት ሥነ ሥርዓት አካሄዱ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

“በአህጉራችን ስለፊደል ካስትሮ ያለው ስሜት ተመሣሣይ ነው” ብለዋል የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ኢራስቱስ ሙኤንቻ፡፡ ምክትል ሊቀመንበሩ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል “ከእርሳቸው የተሻለ ወዳጅ ሊኖረን አይችልም” ብለዋል፡፡