አቃቤ ሕግ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎና በሃያ ሦስት እሥረኞች ግድያ፣ በሰላሳ ስምንት ታራሚዎች ላይ የሽብር ክስ መሥርቷል
Your browser doesn’t support HTML5
ተጠርጣሪዎቹ "በምርመራ ወቅት ከባድ የማሰቃየት ድርጊት ተፋጽሞብናል" ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አቤት ብለዋል፤ ፍርድ ቤቱም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
Your browser doesn’t support HTML5