አቃቤ ሕግ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎና በሃያ ሦስት እሥረኞች ግድያ፣ በሰላሳ ስምንት ታራሚዎች ላይ የሽብር ክስ መሥርቷል

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ተጠርጣሪዎቹ "በምርመራ ወቅት ከባድ የማሰቃየት ድርጊት ተፋጽሞብናል" ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አቤት ብለዋል፤ ፍርድ ቤቱም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።