ዲሞክራቶች የወደፊት አካሄዳቸውን እየመረመሩ ነው

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ በተካሄደ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሽንፈት የደረሰባቸው ዲሞክራቶች የወደፊት አካሄዳቸውን እየመረመሩና እርምጃም እየወሰዱ ነው።