ዶ/ር መረራ ጉዲና ማዕከላዊ እንደሚገኙ የኦፌኮ አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሊቀመንበርና የመድረክ አመራር አባል ዶ/ር መረራ ጉዲና የታሰሩት ከአሸባሪ ድርጅት ጋር ግንኙነት ማድረግን በሚከለክለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሠረት መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5