ዶ/ር መረራ ጉዲና ማዕከላዊ እንደሚገኙ የኦፌኮ አስታወቀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሊቀመንበርና የመድረክ አመራር አባል ዶ/ር መረራ ጉዲና የታሰሩት ከአሸባሪ ድርጅት ጋር ግንኙነት ማድረግን በሚከለክለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሠረት መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።