ከሠማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተከትሎ የተቋቋመውና በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰብሳቢነት የሚመራው ኮማንድ ፖስት በዛሬው ዕለት ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር መወያየቱ ተዘግቧል።