ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት አማካኝነት ተላልፈው ተሰጡ ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ስደተኞቹ ተላልፈው አልተሰጡም በፍላጎታቸው ጠይቀው የተመለሱ ናቸው ብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5