ፕሬዚዳንት ኦባማ እና ዶናልድ ትራምፕ - ሰለ ፊደል ካስትሮ

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስና በኩባ መካከል ያለው ወዳጅነት ከ50 ዓመታት በኋላ መታደሱ አስደሣች መሆኑን በኩራት የገለፁት ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በሟቹ የኩባ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ፊደል ካስትሮ ሞት የተሠማቸውንም ሃዘን ዲፕሎማሲያዊ በሆነ መንገድ ለቤተሰባቸው ገልፀዋል።