በጎንደር ዩኒቨርሲቲ 102 ተማሪዎች ታሰሩ ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
“የሥራ ዕድሉ በጣም ጠባብ ስለሆነ ዲፓርትመንት ይቀየርልን” ብለው የጠየቁ 102 የጎንደር ዩኒቨርስቲ የእንሳት ፈርማሲ ተማሪዎች ከትናንት በስቲያ አርብ መታሰራቸውን የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።
Your browser doesn’t support HTML5