የኢትዮጵያ መሪዎች ካስትሮን “ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን የቆሙ” አሏቸው
Your browser doesn’t support HTML5
“በአስቸጋሪ ወቅት ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን የቆሙ” ሲሉ ፊደል ካስትሮን የጠሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ በኅልፈታቸው የተሰማቸውን ኀዘን ገልፀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5