የኢትዮጵያ መሪዎች ካስትሮን “ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን የቆሙ” አሏቸው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

“በአስቸጋሪ ወቅት ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን የቆሙ” ሲሉ ፊደል ካስትሮን የጠሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ በኅልፈታቸው የተሰማቸውን ኀዘን ገልፀዋል፡፡