የሶማሊያ ምርጫ ሙስና እየተፈፀመበት ነው ተባለ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሊያን የፓርላማና የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂደት መጠነ ሰፊ የሙስና አድራጎት እየተፈፀመበት ነው የሚሉ ውንጀላዎች እየተሰሙ ነው፡፡