በምሥራቅና በደቡብ ኢትዮጵያ ድርቅ ተከስቷል

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ምሥራቅና በደቡብ ኢትዮጵያ በስድሣ ቀበሌዎች ውስጥ አስቸኳይ የውኃ አቅርቦት እንደሚያስፈልግ ተገልጿል፡፡