የሱዳን ታጣቂ ቡድን ሕፃናትን ለጦርነት መመልመል አቆማለሁ አለ
Your browser doesn’t support HTML5
በሱዳን ካሉ አራት ታጣቂ ቡድኖች አንደኛው "የሱዳን ህዝብ ነፃ አውጭ እንቅስቃሴ ሰሜን”ሕፃናትን ለውጊያ መመልማልና መጠቀምን ለማቆምና ለመከላከል ተስማምቱዋል።
Your browser doesn’t support HTML5