የአማራ ክልል አዳዲስ የካቢኔ ሹመት አስታወቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራ ክልል ምክር ቤት ለሦስት ቀናት ያካሄደውን ጉባኤ ሲያጠናቅቅ አሥር ነባርና አሥራ ሁለት አዳዲስ ተሿሚዎች የተካተቱበት ካቢኔ ይፋ አድርጓል።