ድምጽ የአማራ ክልል አዳዲስ የካቢኔ ሹመት አስታወቀ ኖቬምበር 24, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የአማራ ክልል ምክር ቤት ለሦስት ቀናት ያካሄደውን ጉባኤ ሲያጠናቅቅ አሥር ነባርና አሥራ ሁለት አዳዲስ ተሿሚዎች የተካተቱበት ካቢኔ ይፋ አድርጓል።