የአማራ ክልል አዳዲስ የካቢኔ ሹመት አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የአማራ ክልል ምክር ቤት ለሦስት ቀናት ያካሄደውን ጉባኤ ሲያጠናቅቅ አሥር ነባርና አሥራ ሁለት አዳዲስ ተሿሚዎች የተካተቱበት ካቢኔ ይፋ አድርጓል።
Your browser doesn’t support HTML5