ድምጽ ኢትዮጵያና ኬንያ የድንበር አስተዳደር ጉባዔ አካሄዱ ኖቬምበር 23, 2016 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያና ኬንያ በዛሬው ዕለት የድንበር አስተዳድር ጉባዔያቸውን ሲያካሂዱ፤ በፀጥታ ጥበቃ፣ ንግድና ስደትን በተመለከተ ተወያይተዋል።