ሀገራት ከዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት እየወጡ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት እንዲመሰረት ያደረገውን “የሮም ስታቱት” የተባለውን ውል በመፈረም ቀዳሚ የነበሩ የአፍሪቃ ሀገሮች በአሁኑ ወቅት ከውሉ እንደሚወጡ እየተናገሩ ናቸው።