ድምጽ ሀገራት ከዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት እየወጡ ነው ኖቬምበር 22, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 ዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት እንዲመሰረት ያደረገውን “የሮም ስታቱት” የተባለውን ውል በመፈረም ቀዳሚ የነበሩ የአፍሪቃ ሀገሮች በአሁኑ ወቅት ከውሉ እንደሚወጡ እየተናገሩ ናቸው።