ድምጽ ኢትዮጵያ ሪክ ማቻርን ወደ ሀገሯ አላስገባም አለች ኖቬምበር 22, 2016 አሉላ ከበደ Your browser doesn’t support HTML5 የቀድሞው የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት እና የአማፂያኑ መሪ ሪች ማቻር የኢትዮጵያ መንግሥት ከሀገሩ እንዲወጡ ማድረጉ ተነግሮኛል ሲል የደቡብ ሱዳን መንግሥት አስታወቀ።