ኢትዮጵያ ሪክ ማቻርን ወደ ሀገሯ አላስገባም አለች

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞው የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት እና የአማፂያኑ መሪ ሪች ማቻር የኢትዮጵያ መንግሥት ከሀገሩ እንዲወጡ ማድረጉ ተነግሮኛል ሲል የደቡብ ሱዳን መንግሥት አስታወቀ።