ድምጽ የሞርሲ ፍርድ ተቀለበሰ ኖቬምበር 22, 2016 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 በቀድሞ የግብጽ ፕሬዚዳንት በሙሀመድ ሞርሲ ላይ ተወስኖባቸው የነበረውን የዕድሜ ይፍታህ ፍርድ የሀገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ዛሬ ቀልብሶታል