ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በኋላ የተካሄደ የአደባባይ ዝግጅት መሆኑ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
መጀመሪያ ፍርሃት የነበረ ቢሆንም 16ኛው ታላቁ ሩጫ ውድድር በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን ኃይሌ ገ/ሥላሴ አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5