ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በኋላ የተካሄደ የአደባባይ ዝግጅት መሆኑ ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

መጀመሪያ ፍርሃት የነበረ ቢሆንም 16ኛው ታላቁ ሩጫ ውድድር በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን ኃይሌ ገ/ሥላሴ አስታወቀ፡፡