በኢትዮጵያ በነገው ዕለት በሚካሄደው ታላቁ ሩጫ 42ሺሕ ሰዎች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በነገው ዕለት በአዲስ አበባ በሚካሄደው 16ኛው ታላቁ ሩጫ 42 ሺሕ ሰዎች እንደሚሳተፉ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።