ሪፐብሊካኑ “ግሩም ስብስብ” ያሉትን አባላት ለፕሬዚዳንታዊ ምረቃ ቀን ይዘው እንደሚቀርቡ አስታወቁ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ያለፉት ጥቂት ቀናት በተመራጩ ፕሬዚዳንት የሽግግር አካሄድ ላይ ትኩረት ባደረጉ እንቅስቃሴዎች የተመሉ ሆነው አልፈዋል።