ሁለት ጋዜጠኞችና አንድ የቀድሞው አንድነት ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ታሰሩ
Your browser doesn’t support HTML5
ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩና አናኒያ ሶሪ እንዲሁም የቀድሞው አንድነት ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሺ ታሰሩ። መንግስት ሰዎች በመጻፋቸው ምክኒያት አይታሰሩም ብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5