ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን እንድትፈታ ሲፒጄ ጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት በመገናኛ ብዙኃን ላይ የሚያካሂደውን ማዋከብ እያባሰ መሄዱን የጠቀሰው ዓለምአቀፍ የጋዜጠኞች ደህንነት ተሟጋች ቡድን /ሲፒጄ/ መንግሥቱ ያሠራቸውን ጋዜጠኞች ባስቸኳይ እንዲለቅቅ ዛሬ ጥሪ አሰምቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5