በሶማሌ ክልል በድርቅና ኮሌራ ሕይወት ጠፋ ሲል ኦብነግ አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅና ኮሌራ የዜጎችን ኑሮ እየጎዱ መሆኑን ጠቅሶ ባለፉት አራት ቀናት ከሰላሣ ሰዎች በላይ መሞታቸውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5