በሶማሌ ክልል በድርቅና ኮሌራ ሕይወት ጠፋ ሲል ኦብነግ አስታወቀ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅና ኮሌራ የዜጎችን ኑሮ እየጎዱ መሆኑን ጠቅሶ ባለፉት አራት ቀናት ከሰላሣ ሰዎች በላይ መሞታቸውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) አስታውቋል።