አዋጆች በደቡብ ኦሞ በትክክል እንደማይተገበሩ የኦሕዴኅ መሪ ተናገሩ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

“በሀገሪቱ የሚወጡ አዋጆች ከማዕከል ርቆ በሚገኘው ወገናችን በትክክል አይተገበርም” ሲሉ የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት ሊቀ መንበር ተናግረዋል።