ድምጽ የአትላንታው የኦሮሞ ተወላጆች ጉባዔ ኖቬምበር 15, 2016 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ከተለያዩ የሕይወት መስኮች የተሰባሰቡ ከስድስት መቶ በላይ የሚሆኑ የኦሮሞ ተወላጆች በጆርጂያ ግዛት ዋና ከተማ አትላንታ ላይ ያደረጉት ጉባዔ ተጠናቅቆ የሥራ ሠነድ አውጥቷል፡፡