ድምጽ በኢትዮጵያ የሕግ የበላይነትና የሠብዓዊ መብት አያያዝ እንዲሻሽል ተጠየቀ ኖቬምበር 11, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በሕግ የበላይነት እና በሠብዓዊ መብት አያያዝ ላይ መሻሻል እንዲኖር እንደሚፈልጉ ከኢትዮጵያ መሪዎች ጋር የተወያዩት የካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቴፈን ዲዮን አስታወቁ።