በኢትዮጵያ የሕግ የበላይነትና የሠብዓዊ መብት አያያዝ እንዲሻሽል ተጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
በሕግ የበላይነት እና በሠብዓዊ መብት አያያዝ ላይ መሻሻል እንዲኖር እንደሚፈልጉ ከኢትዮጵያ መሪዎች ጋር የተወያዩት የካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቴፈን ዲዮን አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5