በኢትዮጵያ የሕግ የበላይነትና የሠብዓዊ መብት አያያዝ እንዲሻሽል ተጠየቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሕግ የበላይነት እና በሠብዓዊ መብት አያያዝ ላይ መሻሻል እንዲኖር እንደሚፈልጉ ከኢትዮጵያ መሪዎች ጋር የተወያዩት የካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቴፈን ዲዮን አስታወቁ።