የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኛ በፍቃዱ ኃይሉ ዳግም እስር

Your browser doesn’t support HTML5

የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኛ በፍቃዱ ኃይሉ ዛሬ ማለዳ በድጋሚ ታሰረ። በሽብር ወንጀል ከሌሎች የኢንተርኔት አምደኞች ጋር ታስሮ የነበረውና በ20 ሺሕ ብር ዋስ ተፈቶ ጉዳዩን በውጭ ሲከታተል የቆየ የኢንተርኔት አምደኛው በፍቃዱ ኃይሉ ዛሬ ማለዳ ሲቪል በለበሱ ሰዎች ልዩ ስሙ "ፈረንሳይ" ከተባለው መኖሪያ ቤቱ በኮማንድ ፖስት እንደሚፈለግ ተነግሮት መታሰሩ ታውቋል። አሁኑ በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ እንደሚገኝ ጣቢያው አረጋግጦልናል።