የዓለም መሪዎች ከዩናይትድ ስቴትስ አዲስ ፕሬዚዳንት ጋር ለመሥራት ቃል እየገቡ ነው

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

የዓለም መሪዎች ማክሰኞ በተጠናቀቀው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዶናልድ ትራምፕ በተመረጡበት አስገራሚ ድል አስተያየታቸውን እየሰጡ ናቸው።