ድምጽ የዓለም መሪዎች ከዩናይትድ ስቴትስ አዲስ ፕሬዚዳንት ጋር ለመሥራት ቃል እየገቡ ነው ኖቬምበር 10, 2016 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 የዓለም መሪዎች ማክሰኞ በተጠናቀቀው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዶናልድ ትራምፕ በተመረጡበት አስገራሚ ድል አስተያየታቸውን እየሰጡ ናቸው።