"ለሪፐብሊካን ለዴሞክራትና ገለልተኛ መራጮች አብሮነታችንን የምናጠናክርበት ሠዓት ነው" ዶናልድ ትራምፕ
Your browser doesn’t support HTML5
ሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ በሰፊው እንደሚያሸንፉ የተተነበየላቸውን የዲሞክራቲክ ፓርቲውን ተቀናቃኛቸውን ሂላሪ ክሊንተንን በአስገራሚ ሁኔታ አሸንፈው 45ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት እንዲሆኑ ተመርጠዋል።
Your browser doesn’t support HTML5