"ለሪፐብሊካን ለዴሞክራትና ገለልተኛ መራጮች አብሮነታችንን የምናጠናክርበት ሠዓት ነው" ዶናልድ ትራምፕ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ በሰፊው እንደሚያሸንፉ የተተነበየላቸውን የዲሞክራቲክ ፓርቲውን ተቀናቃኛቸውን ሂላሪ ክሊንተንን በአስገራሚ ሁኔታ አሸንፈው 45ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት እንዲሆኑ ተመርጠዋል።