በሜኔሶታ የሚገኙ የሶማሌ ማህበረሠብ አባላት በሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ ንግግር ማዘናቸውን ገለፁ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

“የሜኔሶታ ህዝብ በሶማሊያ ስደተኞች ምክንያት መከራውን አይቷል” ሲሉ ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ አነጋገራቸውም ማህበረሠቡን እንዳሳዘነ ተጠቅሷል፡፡ ዶናልድ ትራምፕ ሜኔሶታ አውሮፕላን ጣቢያ ለተሰበሰቡ ደጋፊዎቻቸው ሲናገሩ ነው ይህን ያሉት።