በዲፕሎማቶች ላይ የተጣለው ዕገዳ ተነሳ
Your browser doesn’t support HTML5
ዲፕሎማቶች “ለራሳቸው ደህንነት” ሲባል ከአዲስ አበባ 40ኪሎ ሜትር ራዲዮስ ውጭ ያለፈቃድ እንዳይንቀሳቀሱ የተጣለው ክልከላ መነሳቱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5