ድምጽ የሠማያዊ ፓርቲ ሠማኒያ አባላት እስር ላይ ናቸው ኖቬምበር 07, 2016 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ሠማያዊ ፓርቲ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ፖሊስ ጣቢያዎች አንዳንድ የአመራር አባላትን ጨምሮ ከሠማኒያ በላይ አባሎቹና ደጋፊዎቹ መታሰራቸውን አስታወቀ፡፡