ድምጽ ስደተኞች ከጎዳና ወደመጠለያ ማስገባት ተጀመረ ኖቬምበር 04, 2016 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 በመቶዎች የተቆጠሩ የፈረንሣይ ፖሊሶች ዋና ከተማ ፓሪስ ሰሜን ምሥራቅ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ ግዙፍ የሆነ የፍልሰተኞች ካምፕ ዛሬ ማፈራረስ ጀምረዋል።