አጭር ድምጽ “ከካቢኔው ስብጥር ይልቅ በፓርላማው ወካይነት መሠራት አለበት” - ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኖቬምበር 04, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በኢህአዴግና በአጋሮቹ ብቻ የተያዘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ከቀጣዩ ሀገርአቀፍ ምርጫ በፊት መስተካከል እንዳለበት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ።