“ከካቢኔው ስብጥር ይልቅ በፓርላማው ወካይነት መሠራት አለበት” - ተቃዋሚ ፓርቲዎች
Your browser doesn’t support HTML5
በኢህአዴግና በአጋሮቹ ብቻ የተያዘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ከቀጣዩ ሀገርአቀፍ ምርጫ በፊት መስተካከል እንዳለበት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5