“ከካቢኔው ስብጥር ይልቅ በፓርላማው ወካይነት መሠራት አለበት” - ተቃዋሚ ፓርቲዎች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢህአዴግና በአጋሮቹ ብቻ የተያዘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ከቀጣዩ ሀገርአቀፍ ምርጫ በፊት መስተካከል እንዳለበት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ።