ድምጽ አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን አርቋል ኖቬምበር 01, 2016 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 የጎብኚዎች ቁጥር መቀነስ የጀመረው በኢትዮጵያ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ከተጀመረ ጀምሮ መሆኑን የተናገሩት የአንዱ አስጎብኚ ድርጅቶቹ ኃላፊ አሁን ደግሞ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ላይ ወዳለች ሀገር ቱሪስቶች ሊመጡ አይችሉም ብለዋል።