አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን አርቋል
Your browser doesn’t support HTML5
የጎብኚዎች ቁጥር መቀነስ የጀመረው በኢትዮጵያ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ከተጀመረ ጀምሮ መሆኑን የተናገሩት የአንዱ አስጎብኚ ድርጅቶቹ ኃላፊ አሁን ደግሞ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ላይ ወዳለች ሀገር ቱሪስቶች ሊመጡ አይችሉም ብለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5