የኤርትራ አብራሪዎች አይሮፕላን ይዘው ኢትዮጵያ መግባታቸውን ሲራጅ ፈጌሳ ተናገሩ

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ አየር ኃይል ንብረት የሆነች አይሮፕላን ሁለት ፓይለቶችን ይዛ ወደ ኢትዮጵያ መግባቷን እና ኢትዮጵያ ተቀብላ ማሳረፏን የኢትዮጵያ የመከላከያ ሚኒስትር ገለፁ።