ድምጽ የኤርትራ አብራሪዎች አይሮፕላን ይዘው ኢትዮጵያ መግባታቸውን ሲራጅ ፈጌሳ ተናገሩ ኖቬምበር 01, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የኤርትራ አየር ኃይል ንብረት የሆነች አይሮፕላን ሁለት ፓይለቶችን ይዛ ወደ ኢትዮጵያ መግባቷን እና ኢትዮጵያ ተቀብላ ማሳረፏን የኢትዮጵያ የመከላከያ ሚኒስትር ገለፁ።