የኢሲኤ ተሰናባቹ ኃላፊ ስለአፍሪካ ድኅነትና ዕድገት
Your browser doesn’t support HTML5
አፍሪካ አሁን ካለው ጥራት የሌለው የኢኮኖሚ ዕድገት በመውጣት ጥልቀት ያለው ለውጥ ማምጣት እንዳለባት ተሰናባቹ የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ካርሎስ ሎፔዝ አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5