የኤርትራ የጦር ጀትና አብራሪዎች እርሷ ዘንድ እንደሚገኙ ኢትዮጵያ አስታወቀች

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ አየር ሐይል ንብረት የሆነች ሚግ 29 ተዋጊ አውሮፕላን ሁለት ፓይለቶችን ይዛ ወደ ኢትዮጵያ መግባትዋ የኢትዮጵያ ደህንነትና ጸጥታ ምንጮች ገለጹ፤ የኤርትራ ባለስልጣናት ዜናውን “ፍሬ ቢስ” ሲሉ ማጣጣላቸው ተዘግቧል።