ክምችት ህገወጥ ፍልሠተኞች በየመን ወደብ ኦክቶበር 26, 2016 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 ከአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች በጦርነት ወደምትታመሰው የመን የሚሰደዱት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መጥቱዋል፤ አብላጫውን ቁጥር የያዙት ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያውያን መሆናቸው ተገልጿል፡፡