ህገወጥ ፍልሠተኞች በየመን ወደብ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

ከአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች በጦርነት ወደምትታመሰው የመን የሚሰደዱት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መጥቱዋል፤ አብላጫውን ቁጥር የያዙት ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያውያን መሆናቸው ተገልጿል፡፡